ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
28

ዋን አከር ፈንድ (One Acre Fund) በ2026 የምርት ዘመን የተሰበሰበ፣ ጥራቱ የተጠበቀ፣ 8,100,604 የዋንዛ ዛፍ ዘር፣ በግምት (2,600) ኪሎ ግራም ከአገር በቀል አቅራቢዎች መግዛት ይፈልጋል። የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

  1. ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ፣ የቲን ቁጥር እና ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  2. ዘሩ ንጹህ፣ ቀለሙ ፈካ ያለ ቡናማ፣ ያልተሸበሸበ እና በክልሉ ኳራንቲን ፅህፈት ቤት የተረጋገጠ መሆን አለበት።
  3. የናሙና ምርመራ ከአቅራቢው መጋዘን ናሙና ተወስዶ እስከ 6 ሳምንታት የሚወስድ የብቅለት ምርመራ (germination test) ይደረጋል።
  4. የጨረታ ማብቂያ ቀን June 11, 2026 ይሆናል፡፡
  5. ማሳሰቢያ ዝርዝር መረጃውን እና የዋጋ ማቅረቢያ ቅጹን በስልክ ቁጥርዎ የምናጋራ ሲሆን፤ፍላጎት ያላችሁ አቅራቢዎች በስልክ ቁጥር 0920248701 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

ዋን አከር ፈንድ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here