የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ

0
16

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያሉትን ክፍት የሥራ መደቦች አስፈላጊውን የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ ከሚያሟሉ ስራ ፈላጊዎች መካከል በቋሚ ቅጥር  አወዳድሮ በመቅጠር ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ተቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ደረጃ የመ/መ/ቁ ደመወዝ ብዛት ዳይሬክቶሬት የሥራ ቦታ ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት ተፈላጊ የሥራ ልምድ
1.       የአረብኛ ከፍተኛ ሪፖርተር  3 XIII አሚ-1524 በኮርፖሬሽኑ የደመወዝ ስኬል መሠረት 01 አሚኮ አ/አበባ ኅብር ዝግጅት አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በብሮድካስት ጋዜጠኝነት፣ በጋዜጠኝነትና ተግባቦት፣ በተግባቦት (ኮሙኒኬሽን) በስነ ጽሁፍ፣በቋንቋ፣ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነትና  በተዛማጅ የትምህርት መስክ የሰለጠነ ·  የመጀመሪያ ድግሪ 4 ዓመት ወይም ሁለተኛ ዲግሪ 2 ዓመት አግባብ  ያለው የስራ ልምድ

·  ከአማርኛ በተጨማሪ፤ የአረብኛ ቋንቋ መስማት፣መናገር፣ ማንበብና መጻፍ የሚችል/የምትችል

2.       አረብኛ ከፍተኛ ሪፖርተር 2 XII  

አሚ-1526

አሚ-1527

በኮርፖሬሽኑ የደመወዝ ስኬል መሠረት 02 አሚኮ አ/አበባ ኅብር ዝግጅት አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በብሮድካስት ጋዜጠኝነት፣ በጋዜጠኝነትና ተግባቦት፣ በተግባቦት (ኮሙኒኬሽን) በስነ ጽሁፍ፣በቋንቋ፣ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነትና  በተዛማጅ የትምህርት መስክ የሰለጠነ ·  የመጀመሪያ ድግሪና 3 ዓመት ወይም ሁለተኛ ዲግሪ 1 ዓመት አግባብ  ያለው የስራ ልምድ

·  ከአማርኛ በተጨማሪ፤ የአረብኛ ቋንቋ መስማት፣መናገር፣ ማንበብና መጻፍ የሚችል/የምትችል

3.       የሶማሊኛ  አዘጋጅ XIV አሚ-1540 በኮርፖሬሽኑ የደመወዝ ስኬል መሠረት 01 አሚኮ አ/አበባ ኅብር ዝግጅት አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በብሮድካስት ጋዜጠኝነት፣ በጋዜጠኝነትና ተግባቦት፣ በተግባቦት (ኮሙኒኬሽን) በስነ ጽሁፍ፣በቋንቋ፣ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነትና  በተዛማጅ የትምህርት መስክ የሰለጠነ ·  የመጀመሪያ ድግሪና 5 ዓመት ወይም ሁለተኛ ዲግሪና 3 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ

·  ከአማርኛ በተጨማሪ፤ የሱማሊኛ ቋንቋ መስማት፣ መናገር፣ ማንበብና መጻፍ የሚችል/የምትችል

4.       ሱማሊኛ ሪፖርተር 2 IX አሚ-1552 በኮርፖሬሽኑ የደመወዝ ስኬል መሠረት 01 አሚኮ አ/አበባ ኅብር ዝግጅት አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በብሮድካስት ጋዜጠኝነት፣ በጋዜጠኝነትና ተግባቦት፣ በተግባቦት (ኮሙኒኬሽን) በስነ ጽሁፍ፣በቋንቋ፣ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነትና  በተዛማጅ የትምህርት መስክ የሰለጠነ ·  የመጀመሪያ ድግሪና 0 ዓመት   የስራ ልምድ

·  ከአማርኛ በተጨማሪ የሶማሊኛ ቋንቋ መስማት፣ መናገር፣ ማንበብና መጻፍ የሚችል/የምትችል

5.       አፋርኛ ሪፖርተር  3

 

X በታሳቢ አሚ-1505 በኮርፖሬሽኑ የደመወዝ ስኬል መሠረት 01 አሚኮ አ/አበባ ኅብር ዝግጅት አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በብሮድካስት ጋዜጠኝነት፣ በጋዜጠኝነትና ተግባቦት፣ በተግባቦት (ኮሙኒኬሽን) በስነ ጽሁፍ፣በቋንቋ፣ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነትና  በተዛማጅ የትምህርት መስክ የሰለጠነ ·  የመጀመሪያ ድግሪና 0 ዓመት   የስራ ልምድ

·  ከአማርኛ በተጨማሪ የአፋርኛ  ቋንቋ መስማት፣ መናገር፣ ማንበብና መጻፍ የሚችል/የምትችል

6.       አፋርኛ ሪፖርተር 2 IX አሚ-1507 በኮርፖሬሽኑ የደመወዝ ስኬል መሠረት 01 አሚኮ አ/አበባ ኅብር ዝግጅት አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በብሮድካስት ጋዜጠኝነት፣ በጋዜጠኝነትና ተግባቦት፣ በተግባቦት (ኮሙኒኬሽን) በስነ ጽሁፍ፣በቋንቋ፣ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነትና  በተዛማጅ የትምህርት መስክ የሰለጠነ ·  የመጀመሪያ ድግሪና 0 ዓመት   የስራ ልምድ

·  ከአማርኛ በተጨማሪ የአፋርኛ  ቋንቋ መስማት፣ መናገር፣ ማንበብና መጻፍ የሚችል/የምትችል

 

ማሳሰቢያ፡

  • የምዝገባ ቀን ማስታወቂያው በበኩር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን  ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል፡፡
  • አመልካቾች ለፈተና በሚቀርቡበት ጊዜ ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • አመልካቾች በእምነት ማጉደል በማጭበርበር ወይም በስርቆት ወንጀል ተከሰዉ ስልጣን ባለዉ አካል ተፈርዶባቸዉ የመቀጠር መብታቸዉን እንዲጠቀሙ ስልጣን ያለዉ ፍርድ ቤት የወሰነበትን ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • አመልካቾች ለፈተና በሚቀርቡበት ጊዜ ኦርጅናሉን የትምህርትና የስራ ልምድ ለተጠየቀበት መደብ ብቻ የስራ ልምዳቸውን መረጃ ኦርጅናል ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ከተጠቀሰዉ አግባብነት ያለው የትምህርት ዝግጅት እና የስራ ልምድ ውጭ ለምዝገባ የሚቀርቡ ሌሎች ማስረጃዎች ተቀባይነት አይኖራቸዉም፡፡
  • አመልካቾች መልካም ስነ-ምግባር ያላቸው እና ከማንኛውም ደባል ሱስ የፀዱ፣ጥሩ ስብዕና ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
  • ተወዳዳሪዎች በተመዘገቡበት የስራ መደብ ለምን ተቀጥረው መስራት እንደፈለጉ በጽሁፍ ገልፀው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • አመልካቾች የሙያ ብቃት በሚያስፈልጋቸው የትምህርት ዝግጅት የብቃት ማረጋገጫ በማስታወቂያው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ልክ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • የሙያ ብቃት ምዘና ያልተጀመረባቸው የትምህርት መስኮች ከሚመለከተው ተቋም የሙያ ብቃት አለመጀመሩን ማስረጃ ካቀረቡ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  • በግል ተቋማት የተሰራባቸው የስራ ልምዶች የሰራ ግብር የተከፈለበት ማስረጃ ከገቢዎች ጽ/ቤት ማቅረብ ይገባል፡፡
  • ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በሌላ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
  • ከአንድ የስራ መደብ በላይ መመዝገብ አይቻልም፡፡
  • አመልካቾች የምትመዘገቡበት ሊንክ በዌብሳይታችን ameco.et ማግኘት ትችላላችሁ ወይም ይህ ሊንክ በመጫን ይመዝገቡ https://forms.gle/spV1tsyzhZkTf4ky5 መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናሳስባለን፣
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-226-50-07 ባህር ዳር ይደዉሉ፡፡

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን

ባህር ዳር

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here