የፈተና ውጤት ማሳወቅ

0
71

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአሚኮ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ በበኩር ጋዜጣ ሰኔ 1/2018 ዓ.ም፤ በወጣዉ የአረብኛ ቋንቋ ከፍተኛ ሪፖርተር 2፤ የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት አሟልተው የተመዘገቡና ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች የፈተና ውጤት እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡

 

  • የስራ መደብ መጠሪያ፡- የአረብኛ ቋንቋ  ከፍተኛ  ሪፖርተር  2  ደረጃ  XII  መ.መ.ቁ አሚ-1525
ተ/ቁ የተወዳዳሪ ስም ጾታ የተግባር ፈተና ከ40% የጽሁፍ/ንድፈ ሀሳብ ፈተና ከ40% የቃል ፈተና ከ20% ለጾታ

3%

ለአካል ጉዳተኛ ድምር

1ዐዐ%

አስተያየት
1. አህላም መሃመድ አህመድ 38 37.5 19 3 97.5 ተመርጠዋል

 

በተሰጠው ፈተና የኮርፖሬሽኑን ማለፊያና ብልጫ ውጤት በማምጣት ከላይ በሰንጠረዡ ላይ የተመረጡት አቶ/ወ/ሮ/ሪት አህላም መሃመድ አህመድ  ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ተከታታይ የስራ ቀናት በሰዉ ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ሪፖርት እንዲያደርጉ እናስታውቃለን፡፡

ለኀብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

 

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን

ባህር ዳር

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here