ማዕከላዊ ጎንደር ዞን የአዘዞ ጤና ጣቢያ የላብራቶሪ ክፍል የግንባታ ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉት መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡
- በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
- ህጋዊ ደረሰኝ ያላቸው፡፡
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት የተማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ ሆናቸው የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ደረጃ 7 እና ከዚህ በላይ የሆኑ፡፡
- የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና ጥሩ ስነ-ምግባር ያላቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን አዘዞ ጤና ጣቢያ ግዥ/ፋ/አስተ/ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከመጋቢት 28/2018 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 13/2018 ዓ.ም በተዘጋጀው በጨረታ ሣጥን ከረፋዱ 3፡30 ታሽጉ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ሆኖም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሰዓቱ መገኘት ካልቻሉ ጨረታው ሰዓቱን ጠብቆ የሚከፈት ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሃሳባቸውን አንድ ወጥ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ከፖስታውና ከእያንዳንዱ ገጽ ላይ የድርጅታችሁን ማህተም በማድረግ ይጠበቅባችኃል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት ግዥ ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታ ሰነድ መግዣ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ነው፡፡
- መ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 09 18 53 60 63 ወይም 09 18 81 89 45 ደውለው መጠየቅ ወይም አዘዞ ጤና ጣቢያ ግ/ፋ/ን/አስተ በመምጣት መረጃውን ማግኘት ይችላሉ፡፡
የአዘዞ ጤና ጣቢያ

