ግልፅ  የጫረታ ማስታወቂያ

0
26

የላይ አርማጭሆ ወረዳ ፅ/ቤት በትክል ድንጋይ ከተማ ውስጥ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ ባለ 32 ቴፒዲና ብረት ተሸጦ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ይፈልጋል ፡፡  የአንድ ብረት መነሻ ዋጋ ብር 14,032.59 ( አስራ አራት ሺህ ሰላሳሁለት ብር ከሀምሳዘጠኝ ሳንቲም ) ሲሆን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል ፡፡ ስለሆነም መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም አካል የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር እንደሚችሉ አስታውቋል

  1. ተጫራቾች ጨረታውን ከወጣበት እስከ 15ኛው ቀን ድረስ ሰነዱን በመግዛት በላይ አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት በመግዛት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ
  2. ጫረታው በወታ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰአት ታሽጎ በዛውኑ ቀን 4፡30 በግልፅ ይከፈታል፡፡
  3. ዝርዝር መረጃውን ከጨረታ ሰነዱ ጋር ከሚገኘው ማስታወቂያ ታገኛላችሁ

ማሳሰቢያ ፅ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 የላይ አርማጭሆ ወረዳ ፅ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here