የአዘና ትሪዲንግ አማ ባለአክሲዎኖች አስቸኳይ ጉባዔ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ አዲስ አምባ ሆቴል ባሕር ዳር ስለሚካሄድ ባለአክሲዎኖች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው እንደትገኙ ጥሪ እናስተላለፍለን፡፡
በዕለቱ የሚቀርቡ የጉባዔ አጀንዳዎች፡-
- ውዝፍ ወርሃዊ እና ልዩ መዋጮ ስለሚከፈልበት ሁኔታ ተወያይቶ የውሳኔ ሀሳብ ማሳለፍ፡፡
- የአክሲዎን ዕጣዎችን በሙሉ ወይም በከፊል በማስተላለፍ ዙሪያ መወያየት እና ማጽደቅ፡፡
- ተጨማሪ ዕጣዎችን ስለማፅደቅ ሲሆኑ በዕለቱ በቦታው በመገኘት የውሳኔ ሀሳቡ አካል እንዲሆኑ የአክሲዎን ማህበሩ ስራ አመራር ቦርድ ያሳስባል፡፡
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0913-73 281 3 /09 11 76 56 86 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የአዘና ትሪዲንግ አማ

