አውራ አምባ ማ/ፋ/ኢ/አ/ማ እነ አቶ ግዛቸው አጥናፍ የተበደሩትን ገንዘብ ባለመክፈላቸው ለብድሩ መያዣ የሆነውን ቤት በአዋጅ ቁጥር 97/90 መሠረት ሰኔ 25/2018 ዓ.ም በግልጽ ጨረታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡ ስለዚህ ተጫራቾች የቤቱን ይዞታ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ መመልከት ይችላሉ፡፡
| የተበዳሪ ስም | የንብረቱ ባለቤት | የካርታ ቁጥር | የቦታው ስፋት የግንባታ ደረጃ | አድራሻ | ቀበሌ | የጨረታው መነሻ ዋጋ | የጨረታው ቀንና ሰዓት | |
| ቀን | ሰዓት | |||||||
| እነ ግዛቸው አጥናፍ | ወ/ሮ ዙፋን ብርሃኔ | አፄቴ/11279/16 | 250 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት G+2 ስላብ የተሞላና ኮለን የተሰራ | ባሕር ዳር አፄ ቴዎድሮስ ክ/ከ | ማራኪ ልዩ ቦታ አርሴማ ቤተ-ክርስቲያን አካባቢ | 5,303,562 | ሰኔ/25/2018 ዓ.ም | 3፡00-5፡00 |
የጨረታ ደንቦች፡-
- ተጫራቾች በጨረታው ዕለት የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ የቤቱን ግምት 15 በመቶ በባንክ የተመሰከረ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡
- አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መክፈል አለበት፡፡
- በሐራጁ ላይ መገኘት የሚችሉት የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት፣ ተበዳሪ፣ ንብረት አስያዥ ወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸውና የተመዘገቡ ተጫራቾች ብቻ ናቸው፡፡ ተበዳሪና ተወካዮቻቸው ባይገኙም በሌሉበት ጨረታው ይካሄዳል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ ለሆነው ተጫራች በማይክሮ ፋይናንሱ የብድር ፖሊሲ መመሪያና ቅድመ ሁኔታ መሰረት ብድር ሊመቻች ይችላል፡፡
- የተጫራቾች ምዝገባ ከጨረታው መዝጊያ ሰዓት 30 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በጨረታው የመጨረሻ 30 ደቂቃ ውሰጥ የተጫራቾች ምዝገባ አይካሄድም፡፡
- የሐራጁ አሸናፊ/ ገዥ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ከስም ማዛወሪያ ጋር የተገናኙ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ የግብር ግዴታዎችን ገዥው ይከፍላል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታው ቀን ከመድረሱ 5 (አምስት) ቀን በፊት ከማይክሮ ፋይናንሱ ጋር በመነጋገር በስራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዘው ለጨረታ የቀረበውን ንብረት መጎበኘት ይችላሉ፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሁፍ ሲደርሰው ነው፡፡
- ጨረታ የሚከናወነው የተቋሙ ዋና መ/ቤት ቢሮ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ነው፡፡
- አጫራቹ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ 09 18 31 72 97 እና 09 18 79 00 03 ደውለው መረጃ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
አውራ አምባ ማ/ፋ/ኢ/ኦ/ማ

