ማስታወቂያ

0
12

ገመራ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን ባሶናወራና ወረዳ ጭራር ደብር ቀበሌ ልዩ ቦታ ተጉለት ዋጥ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

id X Y
1 0565867 1074752
2 0565841 1074760
3 0565816 1074751
4 0565771 1074738
5 0565730 1074696
6 0565725 1074674
7 0565765 1074643
8 0565830 1074625
9 0565889 1074673
10 0565923 1074607
11 0565843 1074476
12 0566035 1074492
13 0566039 1074580
14 0566003 1074639

 

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ወንዝ መንገድ የግለሰብ ማሳ ወንዝ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here