ማስታወቂያ ማስታወቂያ By alemtsehay - August 18, 2026 0 21 FacebookTwitterPinterestWhatsApp በአብክመ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በዳንግላ ከተማ አስተዳደር የሚገኘው ድርሻ የምግብ ምርቶች ጅምላ ንግድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ ለማውጣት መነሻ ካፒታል ብር 1,000,000 (አንድ ሚሊየን ብር) የነበረው ወደ ብር 100,000(አንድ መቶ ሺህ ብር) ዝቅ እንዲል የተደረገ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ የዳንግላ ከ/አስተ/ንግድና ገበያ ል/ጽ/ቤት