ዳት ኢንተርናሽል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በምዕራብ ጎጃም ዞን በቡሬ ዙሪያ ወረዳ ቦቆ ጣቦ ቀበሌ ልዩ ቦታው ጎበታ ድች ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
| No | Easting | Northing |
| 1 | 285885 | 1142849 |
| 2 | 285853 | 1143018 |
| 3 | 285723 | 1143122 |
| 4 | 285553 | 1143082 |
| 5 | 285295 | 1143434 |
| 6 | 285105 | 1143387 |
| 7 | 285109 | 1143224 |
አዋሳኝ ቦታዎች
| በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
| አዳነ ገለታ | በላቸው ጆፌ | ሽማላ በቀለ | ሸጥ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

