ምጣኔ ሀብት

ሕክምና ፈላጊዉ አፈር

የሰብል ምርታማነትን በከፍተኛ መጠን እንዲቀንስ ከሚያደርጉ ምክንያቶች መካከል የአፈር አሲዳማነት አንዱ ነው። በኢትዮጵያ የአፈር አሲዳማነት የሚያጠቃቸው ከፍተኛ አምራች በሆኑ አካባቢዎች መሆኑ ደግሞ ችግሩን አሳሳቢ...

የተለፋበት ባክኖ እንዳይቀር …

በአማራ ክልል በ2016/2017 የምርት ዘመን አምስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር መሬት በተለያዩ የሰብል ዓይነቶች ተሸፍኗል። ለዚህም በርካታ ቅድመ ዝግጅት ተደርጎ ወደ ሥራ መገባቱን ከክልሉ...

በኩር በ30 ዓመታት ጉዞዋ

መንግሥትን እና ሕዝብን እንደ ድልድይ ሆነው ከሚያገለግሉት መካከል መገናኛ ብዙኃን አንዱ ነው። ለዚህም በኵር ጋዜጣ ሐምሌ 9 ቀን 1986 ዓ.ም  ጀምራ በአንድ  እና በሁለት...

ልማት ያለ ግብር…

በኢትዮጵያ የግብር እና የቀረጥ አጀማመር ከመንግሥታት አመሠራርት ጋር  የተቆራኘ ነው። ከ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ማዕከላዊ መንግሥት እየተጠናከረ እስከመጣበት ጊዜ የነበረው የግብር አሰባሰብ የተበታተነ...

“ውኃ አይፍሰስ መሬትም ፆም አይደር”

የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ጥናት እንደሚያሳዩት በአማራ ክልል በመስኖ የሚለማ ሁለት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሄክታር መሬት ቢኖርም ጥቅም ላይ የዋለው ግን ከ11 በመቶ በታች...
spot_img

በብዛት የተነበቡ