ርዕሰ አንቀፅ

የውኃ አጠቃቀምን በማሻሻል የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ያስፈልጋል!

በዓለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በኢትዮጵያ የመስኖ ልማት የሰው ልጆችን አሁናዊ የምግብና የኢንዱስትሪ ግብዓት ፍላጎት ከ40 እስከ 50 በመቶ ድረስ የሚሸፍን መሆኑን የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ።...

“መሶብ”ን ለዘመነ አገልግሎትና ለስልጡንነት መጠቀም ያስፈልጋል

በመንግሥት ተቋማት ብዙዎች ከሚማረሩባቸው ጉዳዮች መካከል ዋነኛው የአግልግሎት አሰጣጥ አለመዘመን ነው።  አንድን አገልግሎት ለማግኘት ያለው መባዘን የአገልግሎት ፈላጊውን ውድ ጊዜ እና ጉልበት የሚበላ ነበር። ኢትዮጵያ...

የምርት ብክነትን ለመቀነስ የሚደረገዉ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት!

በሀገራችን በኢትዮጵያም ሆነ በአማራ ክልል የበጋ መስኖን ጨምሮ  አዳዲስ መሬቶችን ወደ ምርት በማስገባት፣ ዘመናዊ የምርት ማሳደጊያ ቴክኖሎጂዎችንም በመጠቀም ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ ነው፡፡ ምርትን ለማሳደግ...

ሀገሬ ተባብራ ካልረገጠች እርካብ ነገራችን ሁሉ የእንቧይ ካብ፣ የእንቧይ ካብ!

የአንድ ሀገር  ዜጎች ጠላት እና ወገን ተባብለው ሲታኮሱ እና ሲገዳደሉ  ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ ሶስት ዓመታትን ተሻገረ። በእርግጥ በኦሮሚያ ክልል ከሶስት ዓመት ቀደም ብሎም  ግጭቱ...

ነፃ እና አሳታፊ ምክክር-ለሀገራዊ አንድነት!

የግማሽ ምዕት ዓመቱን ብቻ የሀገራችንን ፖለቲካ ስንቃኝ የተደጋገመ ክስተት ይበዛበታል። መልካም ነገር ተፈጽሞ እንደማያውቅ ሁሉ መጥፎ ታሪክ እየተመረጠ እና እየተደጋገመ ያለማሰለስ እየተተረከ የሀገራችንን ምስል...

ከጠብመንጃ ወደ ውይይት!

አማራ ክልል በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥ ሆኖ፣ በትጥቅ የታገዘ ግጭት  ውስጥ ከገባ ዐሥር ወር ደፈነው። አዋጁ ሰላም እና መረጋጋትን ለማምጣት ታስቦ በመጀመሪያ ለስድስት ወር፣...

ክረምቱን ለሰላም እና ለልማት!…

ግንቦት 19 ቀን 2016 ዓ.ም “ያረሰማ ጎበዝ እርፍ የነቀነቀ፣ ወፍጮው እያገሳ መስከረም ዘለቀ” እንዲል አርሶ አደሩ፣ እርሻ እና ክረምት የተያያዙ ናቸው። ክረምቱ በብዛት  በተፈጥሯዊዉ ዝናብ ምክንያት...

የተስፋዉ ቀን እንዲነጋ የጠብ መንጃ ላንቃ ይዘጋ!

በሕግ ሰዎች ዘንድ “የዘገየ ፍትሕ እንዳልተሰጠ ይቆጠራል” ይባላል። ፍትሕ በጊዜ መወሰን ይኖርበታል።  ፍትሕ በዘገየ ቁጥር የብልሹ አሠራር በር እየተከፈተ፣ ለፍረጃ እና ጥርጣሬ አጋላጭ እየሆነ...

ሰላም እንዲመጣ ንግግር ይቅደም!

በአማራ ክልል ይፋዊ የሆነ  በትጥቅ የታገዘ ግጭት ከተጀመረ  ዘጠኝ ወር አለፈው። ከሀምሌ መገባደጃ ጀምሮ የታወጀው አስቸኳይ አዋጅ  ስድስተኛ ወሩን ደፍኖ፣ አራተኛ ወር ተደምሮበት ለአስር...

ያለ ሰላም ልማት፣ ያለ ውሀ አሳ ማርባት

የየትኛውም ሀገር የስልጣኔ እና ዕድገት መሰረቱ  የውስጣዊ እና ውጫዊ ሰላም መኖር ነው።  ሀገራት ከዕድገት እና ሥልጣኔ ወጥተው ወደ ኋላ ቀርነት የተመለሱት፣ ከዚህም አልፎ ተርፎ...

የሰላም በሮች ሲከፈቱ የዕድገት ጮራ ይፈነጥቃል!

ችግሮች ውለው  ባደሩ ቁጥር   ሌላ  ችግር እየወለዱ  ክልላችንም ሆነ ሀገራችን ከቀውስ ነፃ አልሆኑም።  በሚገርም ሁኔታ ደግሞ ቀውሱን ለመፍታት የኃይል ርምጃ እንጂ ግልፅ፣ አሳማኝ፣ አሳታፊ...

የሀገር ውስጥ ዜና

አካል ጉዳተኞች የቴክኖሎጂ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እየተሠራ ነው

የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ አካል ጉዳተኛ የመንግሥት...

በሩብ ዓመቱ ከ21 ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሠበሰበ

በአንደኛው ሩብ ዓመት ከ21 ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር በላይ...

ለፓርኪንሰን በሽታ ትኩረት  እንዲሰጥ ተጠየቀ

ሰዎች ከቁጥጥራቸው ውጭ በሆነ ሁኔታ ሰውነታቸው እንዲንቀጠቀጥ የሚያደርገው የፓርኪንሰን...

ኢንስቲትዩቱ የጤና ችግሮችን ለመፍታት ጥረት እያደረገ ነው

የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የክልሉን የጤና ተቋማት ቤተ...

የግእዝ ቋንቋን ወደ ቀድሞ ክብሩ መመለስ እንደሚገባ ተጠቆመ

የውጭ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ይበልጥ ትኩረት የሰጡት የግእዝ ቋንቋ ኢትዮጵያዊነቱን...
spot_img