ባህል እና ኪን

63 ዓመታት መድረክ ላይ

… ካለፈው የቀጠለ በ2017 ዓ.ም 84ኛ ዓመቱን ስላስቆጠረው ስመገናና አቀንቃኝ ማህሙድ አህመድ የህይወት ታሪክ እና የሙዚቃ አጀማመር ዙሪያ በመጀመሪያው ክፍል፤ ከብዙ በጥቂቱ አስነብበናል። ቀጣዩን እና...

63 ዓመታት መድረክ ላይ…

ፈጣሪ የእድሜ ጸጋ ሰጥቷቸው በሕይወት ካሉት ቀደምት የ1930ዎቹ ትውልድ ግዙፍ ዋርካ አንዱ ነው። ዘንድሮ 84 ዓመቱ ነው። ከጥላሁን ገሰሰ ጎን ለጎን ወይም ቀጥሎ የሚጠቀስ...

ከአውደ ባሕል እስከ ባሕል እና ኪን

በኲር ጋዜጣ ታህሣሥ 7/1987  ዓ.ም የክልል ቀዳሚዋ ጋዜጣ ወይም የሕትመት ውጤት ሆና መውጣት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ ከነበሯት የተለያዩ አምዶች ውስጥ በወቅቱ አውደ ባሕል ይባል...

የተሰዋው ውበት

ካለፈው የቀጠለ በዚህ ፅሑፍ ቀዳሚ ክፍል የኢትዮጵያ ማህበራዊ መስተጋብር በሙዚቃዎቻችን ውስጥ በብዙ መልኩ መፈተሹን ጠቁመናል። ፀጋዬ እሸቱ እና ገጣሚ ፀጋዬ ደቦጭ ከአበበ ብርሃኔ ጋር በመሆን የሰሯቸውን...

የተሰዋዉ ውበት

የዴንማርኩ ደራሲ ሃንስ ክርስቲያን አንደርሰን “ሙዚቃ ቃላት መናገር ሲያቅታት ንግግርን ትጀምራለች” ብሏል። እውነትም ሙዚቃ ሰዎች በመጽሐፍ እና በቃላት ንግግር ማቅረብ የማይችሉትን፣ የሚከብዳቸውን፣ የሚያስፈራቸውን፣ ወግ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img