አሚኮ ስፖርት

በጀርመን ፈር ቀዳጁ ጥቁር አሰልጣኝ

የጀርመኑ ክለብ ባየርሙኒክ 33ኛውን የቡንደስ ሊጋ ዋንጫ አሸንፏል። እንግሊዛዊው አጥቂ ሀሪኬን በተጫዋችነት ዘመኑ የመጀመሪያውን ዋንጫ ሲያሸንፍ ቤልጄማዊው አሰልጣኝ ቪንሰንት ኮምፓኒም በቡንደስ ሊጋ የመጀመሪያውን ዋንጫ...

አንዴም ሳይሸነፍ ዋንጫ የወሰደው ክለብ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በአሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመራው ቡደን በተከታታይ አምስት ዓመታት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር...

“አውቶቡሱን ማቆም”

ይህ የእግር ኳስ ፍልስፍና ስፔናዊው ታክቲሺያን እንደሚከተለው ፖዚሽናል ፕሌይ ዐይነት አጨዋወት አይደለም። በተጋጣሚ ብልጫ በመውሰድ እና ተቃራኒ ቡድንን በመውረር ግብ የማስቆጠር ሂደትም አይደለም። እንደ...

“ስፖርትን ሕዝባዊ እናድርገዉ ”

26ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ከሰሞኑ ያካሄደው የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ስፖርት ምክር ቤት በ2017ዓ/ም የተከናወኑ ተግባራትን በዝርዝር በማሳወቅ በቀጣይ ወራት ሊከናወኑ ስለሚገባቸው ጉዳዮች ከስፖርት ቤተሰቦቹ ጋር...

የምንጊዜም ምርጡ ተከላካይ

ግሎብ ሶከር አዋርድ የተሰኘው ተቋም ይህንን እግር ኳሰኛ ከሦስት ዓመት በፊት “የምንጊዜም ምርጡ ተከላካይ” ሲል መርጦታል:: ዛሬ ላይ እድሜው 39 ደርሶ እና ጉዳቶች ተጠናክረውበት...

በዚህ እትም