አሚኮ ስፖርት

የሻምፒዮንስ ሊጉ ፍጥጫ

መጋቢት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ይህ የአውሮፓ ግዙፉ የእግር ኳስ መድረክ ነው፤በውስጥ ሊጎቻቸው ምርጥ የውድድር ጊዜን ያሳለፉት የኃያሎቹ ፍልሚያ መድረክ ነው። በመድረኩ መሳተፍ ደግሞ  የበርካታ...

ጥልን በእግር ኳስ ያከሸፈዉ

ኮትዲቯር በምዕራቡ የአህጉራችን ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት። ሀገሪቱ ልክ እንደ አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት በአንድ ወቅት በእርስ በእርስ ጦርነት ትታመስ የነበረች ሀገር መሆኗን የታሪክ ድርሳናት...

የአፍሪካ የእግር ኳስ አባት

እኝህ ሰው የአፍሪካ እግር ኳስ ማህበርን የመሰረቱ፣ በፕሬዝዳንትነትም ለ15 ዓመታት ያገለገሉ ናቸው:: የአፍሪካ እግር ኳስን ለማሳደግም ብዙ ለፍተዋል፤ ደክመዋል:: የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንንም መስርተዋል::...

የዝሆኑ ወድቆ መነሳት

የሁለት ሺህ ሀያ ሦስቱ የአፍሪካ ዋንጫ በ ኮትዲቯር አሸናፊነት ተጠናቋል። ግዙፉ የእግር ኳስ ድግስ ትንፋሽን የሚያስውጡ፣ልብን የሚያሞቁ፣ ያልተጠበቁ ድራማዊ ክስተቶች ታይተውበት አልፏል። የአፍሪካ የእግር...

ሞገዱን ምን ነካው?

ይህ ክለብ ከተመሰረተ 43 ዓመታትን ተሻግሯል። ለረጅም ዓመታት በታችኛው የሊግ እርከን ቆይቷል። ወደ ላይኛው የሊግ እርከን (ፕሪሚየር ሊጉ) ካደገ ስድስት ዓመታትን ብቻ ነው ያስቆጠረው።...

በዚህ እትም