የዕውቀት ጎዳና

ወሳኞቹ ቀሪ ጊዜያት

ተማሪዎች ዓመቱን ሙሉ ሲከታተሉት የቆዩት ትምህርት የሚጠናቀቀው ተማሪዎች በዓመቱ ምን ያህል ብቁ ነበሩ? የሚለውን በፈተና በማረጋገጥ ነው:: በልጅነት አዕምሯቸው የነገ መዳረሻቸውን ቀድመው የተነበዩ፣ ለግባቸው...

ምክክር፦ ለነገው ትውልድ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል ባዘጋጀው አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ከዐሥር የማኅበረሰብ ክፍሎች የተውጣጡ አካላት ተሳትፈዋል:: መምህራን ደግሞ የትምህርት ዘርፉን ወክለው ተገኝተዋል::  በምክክሩ እየተሳተፉ...

ትምህርት እንደ ግጭት ማስወገጃ…

“ሀገሬ የመምህራን ሀገር ነች። ስለዚህ  የሰላም ሀገር ናት ማለት ነው:: ስኬቶቻችን እና ውድቀቶቻችንን በፍጹም ነፃነት እንወያይባቸዋለን። ሀገሬ የመምህራን ሀገር ስለሆነች የሰራዊት ካምፖችን ዘግተናል፤ ልጆቻችን...

“… ግጭቶቹ የልጆቻችንን ዕድል ክፉኛ እንዳያበላሹ መጠንቀቅ ይገባል”

የትምህርት ቤቶች አለመከፈት፣ ትምህርት የጀመሩ ተማሪዎችም በተረጋጋ ሥነ ልቦና መማር አለመቻላቸው፣ የመምህራን ከስጋት ነጻ ሆነው ትውልድ የማፍራት ሥራቸውን አለማከናወናቸው ዛሬም ቀዳሚ መነጋገሪያ ሆኖ ቀጥሏል፡፡...

የዓላማ ጽናት ተምሳሌቱ

ዓለሙ ይታየው ይባላል። እስከ ዘጠነኛ ክፍል መጨረሻ ባለው የትምህርት ደረጃ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ተወልዶ ባደገበት  በምዕራብ ጎጃም ዞን ደጋ ዳሞት ወረዳ ነው። ዓለሙ በ2015 ዓ.ም ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img