የዕውቀት ጎዳና

ዲጅታል ፈተና

 የትምህርት ሚኒሥቴር በፈተና አሰጣጥ ሂደቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ይፈቱልኛል ብሎ ከተከተላቸው የመፍትሔ አማራጮች መካከል ፈተናዎችን ከትምህርት ቤቶች ውጪ በዩኒቨርሲቲዎች እና በበይነ መረብ በቀጥታ /ኦንላይን/...

ወሳኞቹ ቀሪ ጊዜያት

ተማሪዎች ዓመቱን ሙሉ ሲከታተሉት የቆዩት ትምህርት የሚጠናቀቀው ተማሪዎች በዓመቱ ምን ያህል ብቁ ነበሩ? የሚለውን በፈተና በማረጋገጥ ነው:: በልጅነት አዕምሯቸው የነገ መዳረሻቸውን ቀድመው የተነበዩ፣ ለግባቸው...

ምክክር፦ ለነገው ትውልድ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል ባዘጋጀው አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ከዐሥር የማኅበረሰብ ክፍሎች የተውጣጡ አካላት ተሳትፈዋል:: መምህራን ደግሞ የትምህርት ዘርፉን ወክለው ተገኝተዋል::  በምክክሩ እየተሳተፉ...

ትምህርት እንደ ግጭት ማስወገጃ…

“ሀገሬ የመምህራን ሀገር ነች። ስለዚህ  የሰላም ሀገር ናት ማለት ነው:: ስኬቶቻችን እና ውድቀቶቻችንን በፍጹም ነፃነት እንወያይባቸዋለን። ሀገሬ የመምህራን ሀገር ስለሆነች የሰራዊት ካምፖችን ዘግተናል፤ ልጆቻችን...

“… ግጭቶቹ የልጆቻችንን ዕድል ክፉኛ እንዳያበላሹ መጠንቀቅ ይገባል”

የትምህርት ቤቶች አለመከፈት፣ ትምህርት የጀመሩ ተማሪዎችም በተረጋጋ ሥነ ልቦና መማር አለመቻላቸው፣ የመምህራን ከስጋት ነጻ ሆነው ትውልድ የማፍራት ሥራቸውን አለማከናወናቸው ዛሬም ቀዳሚ መነጋገሪያ ሆኖ ቀጥሏል፡፡...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img