ማስታወቂያ

0
8

ማስያስ የቁም እንስሳት እርባታ ኃ/የተ/የግል ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን በደብረ ብርሃን ከተማ ጠባሴ ክ/ከተማ 07 ቀበሌ ልዩ ቦታው ገነት ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block 1፡-

id X Y
1 551456.1644 1069997.2501
2 551585.8845 1070045.2635
3 551861.4533 1070097.3750
4 551855.6819 1070175.6124
5 551605.0003 1070150.9986
6 551569.9334 1070225.5165
7 551456.9875 1070199.5153

 

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ሽመልስና ቄስ ተ/ፃዲቅ መንገድ እቴነሽ ሸዋታጠቅና ጥላሁን መንበር አውሌ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here