የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

0
13

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአዲስ አባበ ቅርንጫፍ ዉስጥ የመረጃ ቴክኖሎጂ ድጋፍ ኢንጅነር ባለሙያ 3 በቁጥር የሠ/ረዥ.ጊ.ቅ.ማ/2091/2018 በቀን 22/08/2018 ዓ.ም  ጊዜያዊ የረጅም ጊዜ/ኮንትራት/ ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች መስፈርቱን ያሟላችሁ መሆኑን እያሳወቅን፡- 

 

ተ.ቁ ስም ከነአያት ፆታ
1 ሙሉሰው አበራ መንግስቱ ወንድ
2 ሄኖክ ሙሉጌታ ያደቴ ወንድ
3 አብርሃም ጥላሁን ይመር ወንድ
4 እሱባለው ክብረት ተበጀ ወንድ

 

 ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰው መስፈርቱን አሟልታችሁ የተመዘገባችሁ ስለሆነ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ሀሙስ ግንቦት 27/2018 / ከጠዋቱ 400 ሠዓት ፈተና የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያና የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አሚኮ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ 4 ኪሎ ኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ህንፃ ጀርባ ባሻ ወልዴ ችሎት ኮንዶሚኒየም ፊት ለፊት አልማ ህንፃ እንድትገኙ  እናሳውቃለን።
                                                                                                 ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

ኮርፖሬሽኑ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here