የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአሚኮ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ በበኩር ጋዜጣ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በወጣዉ የአፋርኛ ቋንቋ ሪፖርተር 3 በታሳቢ የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት አሟልተው የተመዘገቡና ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች የፈተና ውጤት ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡
- የስራ መደብ መጠሪያ፡- የአፋርኛ ቋንቋ ሪፖርተር 3 ደረጃ X በታሳቢ መ.መ.ቁ አሚ-1505
| ተ/ቁ | የተወዳዳሪ ስም | ጾታ | የተግባር ፈተና ከ40% | የጽሁፍ/ንድፈ ሀሳብ ፈተና ከ40% | የቃል ፈተና ከ20% | ለጾታ
3% |
ለአካል ጉዳተኛ | ድምር
1ዐዐ% |
አስተያየት |
| 1. | ሱመያ አብዱ አደን | ሴ | 38 | 28 | 18 | 3 | – | 87 | ተመርጠዋል |
| 2. | ኢብራህም መሀመድ ሁሞ | ወ | 34 | 33.5 | 19 | – | – | 86.5 | 1ኛ ተጠባባቂ |
| 3. | መሀመድ ኡስማን ሁሴን | ወ | 30 | 29.5 | 16 | – | – | 75.5 | 2ኛ ተጠባባቂ |
በተሰጠው ፈተና የኮርፖሬሽኑን ማለፊያና ብልጫ ውጤት በማምጣት ከላይ በሰንጠረዡ ላይ የተመረጡት አቶወ/ሮ/ሪት ሱመያ አብዱ አደን ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ተከታታይ የስራ ቀናት በሰዉ ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ሪፖርት እንዲያደርጉ እናስታውቃለን፡፡
ለኀብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
ባህር ዳር

