ማስታወቂያ

0
36

ኦላይድ የማዕድን ልማት ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን በመርሀቤቴ ወረዳ ይደመቆ ቀበሌ ልዩ ቦታው አጥበረበር ተብሎ በሚጠራው ቦታ የኖራ ድንጋይ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

No Easting Northing No Easting Northing
1 491482 1096003 10 489664.275 1097756.790
2 491802 1095920 11 486348 1097712
3 491881.153 1096099.851 12 486320.215 1097360.891
4 491859.675 1096537.383 13 488024.982 1096649.504
5 491425.565 1096637.073 14 489082.558 1096584.565
6 490915.603 1096514.179 15 489788.376 1095909.432
7 490466.564 1096472.369 16 490822.639 1095710.384
8 489828.145 1096661.878 17 491407.444 1095886.558
9 489551.511 1097050.724      

 

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
መንገድ ጀማ ወንዝ ቲኤንቲ ኮንስትራክሽን ስራዎች ድርጅት መንገድ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርቡ እናሳስባለን፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here