የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአሚኮ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ በበኩር ጋዜጣ ሰኔ 8/2018 ዓ.ም በድጋሚ በወጣዉ የግዥ ባለሙያ 2 የረጅም ጊዜ ጊዜያዊ (ኮንትራት) ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት አሟልተው የተመዘገቡና ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች የፈተና ውጤት እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡
- የስራ መደብ መጠሪያ፡- የግዥ ባለሙያ 2 ደረጃ IX መ.መ.ቁ አሚ-1684
| ተ/ቁ | የተወዳዳሪ ስም | ጾታ | የጽሁፍ ፈተና ከ80% | የቃል ፈተና ከ20% | ለጾታ
3% |
ለአካል ጉዳተኛ | ድምር
1ዐዐ% |
አስተያየት |
| 1. | መብራቱ ስማቸው አቤቱ | ወ | 67 | 11.3 | – | – | 78.3 | ተመርጠዋል |
| 2. | አፀደማሪያም ሞገስ አበጀ | ሴ | 52 | 5.2 | 3 | – | 60.2 | 1ኛ ተጠባባቂ |
| 3. | ሀብታሙ ቸሬ እውነቱ | ወ | 46 | 5.2 | – | – | 51.2 | አልተመረጡም |
በተሰጠው ፈተና የኮርፖሬሽኑን ማለፊያና ብልጫ ውጤት በማምጣት ከላይ በሰንጠረዡ ላይ የተመረጡት አቶ/ወ/ሮ/ሪት መብራቱ ስማቸው አቤቱ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ተከታታይ የስራ ቀናት በሰዉ ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ሪፖርት እንዲያደርጉ እናስታውቃለን፡፡
ለኀብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
ባህር ዳር

