ሙሉነህ ተሰለፍ በሰሜን ሸዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በኮርማ ቀበሌ ልዩ ቦታው ጎንግ(አሮጌ ምንጃር) ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
| Block:-1 | Block:-2 | Block:-3 | ||||||
| No | Easting | Northing | No | Easting | Northing | No | Easting | Northing |
| 1 | 559073 | 998884 | 1 | 561640 | 998950 | 1 | 561813 | 999624 |
| 2 | 559146 | 998848 | 2 | 561837 | 999062 | 2 | 561792 | 999557 |
| 3 | 559175 | 998784 | 3 | 561780 | 999116 | 3 | 561691 | 999536 |
| 4 | 559095 | 998780 | 4 | 561559 | 998975 | 4 | 561716 | 999622 |
| 5 | 558941 | 998941 | ||||||
| 6 | 558994 | 998947 | ||||||
አዋሳኝ ቦታዎች
| በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
| የወል | የወል | የወል | የወል |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

