ጤና

ተላላፊ በሽታዎች

የክረምትን መውጣት ተከትሎ የተለያዩ ተላላፊ በሽታዎች ይከሰታሉ፤ በአማራ ክልልም እየተከሰተ ነው፤ የክረምቱን መውጣት ተከትሎ ከሚከሰቱ በሽታዎች መካከል ኮሌራ፣ ወባ፣ ጉንፋን እና ጉንፋን መሰል በሽታዎች...

በወባ በሽታ የሚሞቱ ሕጻናትን እንታደግ

በተባበረከት መንግሥታት ድርጅት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) መረጃ እንደሚያመላክተው በወባ ምክንያት በየደቂቃው የአንድ ሕጻን ሞት ያልፋል። በተመሳሳይ የዓለም ጤና ድርጅ ባወጣው መረጃ ደግሞ እ.አ.አ...

ለሕጻናት ሞት ምክንያቶች

የአማራ ክልል ፕላን ቢሮ ከ2015 እስከ 2022 ባወጣው ሪፓርት ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ሕጻናት የሞት ምጣኔ ቢቀንስም ቁጥራቸው ጥቂት የማይባሉ ሕፃናት ደግሞ መከላከል በሚቻሉ...

ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፉ በሽታዎች

በዓለም ዙሪያ በየዓመቱ አንድ ቢሊዮን የሚጠጋ ሰው ለሕመም ሲጋለጥ አንድ ሚሊዮን  ሰዎች ከእንስሳት ወደ ሰው በሚተላለፉ በሽታዎች ሳቢያ እንደሚሞቱ የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል። የእንስሳት፣...

የማሕጸን በር ካንሠር

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በርካታ ሴቶች በማሕጸን በር ካንሠር እየተሰቃዩ ይገኛሉ::  ይህን መረጃ የሰጡን በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማሕጸን እና ጽንስ ትምህርት ክፍል ባልደረባ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img