ርዕሰ አንቀፅ

ሰላም ለኢትዮጵያ!

የውስጥ ግጭት የውጪ ጠላቶች በውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ይገቡ ዘንድ በር የሚከፍት ክስተት ነው፡፡ በዚህም የተነሳ የውስጥ ግጭት  ለአንድ ሀገር ህልውና እና ለሉዓላዊነት ትልቅ ስጋት...

ባሕላዊ ዕሴቶችን በመጠቀም ዘላቂ ሰላምን እናስፍን!

ሀገራት በተለያዩ ምክንያቶች የርስ በርስ ግጭቶች ውስጥ ሲገቡ ይስተዋላሉ፡፡ በርስ በርስ ግጭቱም በርካታ ችግሮች ያጋጥሟቸዋል፡፡ ክቡሩ የሰው ሕይወት ይጠፋል፤ ለዘመናት ተደክሞበት የተፈራ ሀብት ይወድማል፡፡ የሀገራቱን...

ለሰላም መስፈን ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል!

ሰላም የሚለውን ቃል አለቃ ኪዳነ ወልድ፣ “ሰላም ማለት ፍፁም ጤና፣ እረፍት፣ ዕርቅ ፣ፍቅር፣ አንድነት ማለት ነው’’ በማለት በይነውታል። ሰላም የሁሉ ነገር ዋስትና ነው። የሰው...

ለዘላቂ ሰላም ንግግር እና ድርድር ወሳኝ ነው!

ከሰሞኑ በባሕር ዳር ከተማ በተካሄደ የሰላም ጉባኤ ላይ አማራ ክልልን ከገባበት ቀውስ ለማውጣት ንግግር እና ድርድር  የመፍትሄ መንገድ ሆኖ ቀርቧል። ይህ ይበል የሚያሰኝ ሂደት...

ሀገሬ ተባብራ ካልረገጠች እርካብ ነገራችን ሁሉ የእንቧይ ካብ፣ የእንቧይ ካብ!

የአንድ ሀገር  ዜጎች ጠላት እና ወገን ተባብለው ሲታኮሱ እና ሲገዳደሉ  ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ ሶስት ዓመታትን ተሻገረ። በእርግጥ በኦሮሚያ ክልል ከሶስት ዓመት ቀደም ብሎም  ግጭቱ...

ነፃ እና አሳታፊ ምክክር-ለሀገራዊ አንድነት!

የግማሽ ምዕት ዓመቱን ብቻ የሀገራችንን ፖለቲካ ስንቃኝ የተደጋገመ ክስተት ይበዛበታል። መልካም ነገር ተፈጽሞ እንደማያውቅ ሁሉ መጥፎ ታሪክ እየተመረጠ እና እየተደጋገመ ያለማሰለስ እየተተረከ የሀገራችንን ምስል...

ከጠብመንጃ ወደ ውይይት!

አማራ ክልል በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥ ሆኖ፣ በትጥቅ የታገዘ ግጭት  ውስጥ ከገባ ዐሥር ወር ደፈነው። አዋጁ ሰላም እና መረጋጋትን ለማምጣት ታስቦ በመጀመሪያ ለስድስት ወር፣...

ክረምቱን ለሰላም እና ለልማት!…

ግንቦት 19 ቀን 2016 ዓ.ም “ያረሰማ ጎበዝ እርፍ የነቀነቀ፣ ወፍጮው እያገሳ መስከረም ዘለቀ” እንዲል አርሶ አደሩ፣ እርሻ እና ክረምት የተያያዙ ናቸው። ክረምቱ በብዛት  በተፈጥሯዊዉ ዝናብ ምክንያት...

የተስፋዉ ቀን እንዲነጋ የጠብ መንጃ ላንቃ ይዘጋ!

በሕግ ሰዎች ዘንድ “የዘገየ ፍትሕ እንዳልተሰጠ ይቆጠራል” ይባላል። ፍትሕ በጊዜ መወሰን ይኖርበታል።  ፍትሕ በዘገየ ቁጥር የብልሹ አሠራር በር እየተከፈተ፣ ለፍረጃ እና ጥርጣሬ አጋላጭ እየሆነ...

ሰላም እንዲመጣ ንግግር ይቅደም!

በአማራ ክልል ይፋዊ የሆነ  በትጥቅ የታገዘ ግጭት ከተጀመረ  ዘጠኝ ወር አለፈው። ከሀምሌ መገባደጃ ጀምሮ የታወጀው አስቸኳይ አዋጅ  ስድስተኛ ወሩን ደፍኖ፣ አራተኛ ወር ተደምሮበት ለአስር...

ያለ ሰላም ልማት፣ ያለ ውሀ አሳ ማርባት

የየትኛውም ሀገር የስልጣኔ እና ዕድገት መሰረቱ  የውስጣዊ እና ውጫዊ ሰላም መኖር ነው።  ሀገራት ከዕድገት እና ሥልጣኔ ወጥተው ወደ ኋላ ቀርነት የተመለሱት፣ ከዚህም አልፎ ተርፎ...

የሀገር ውስጥ ዜና

አካል ጉዳተኞች የቴክኖሎጂ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እየተሠራ ነው

የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ አካል ጉዳተኛ የመንግሥት...

በሩብ ዓመቱ ከ21 ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሠበሰበ

በአንደኛው ሩብ ዓመት ከ21 ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር በላይ...

ለፓርኪንሰን በሽታ ትኩረት  እንዲሰጥ ተጠየቀ

ሰዎች ከቁጥጥራቸው ውጭ በሆነ ሁኔታ ሰውነታቸው እንዲንቀጠቀጥ የሚያደርገው የፓርኪንሰን...

ኢንስቲትዩቱ የጤና ችግሮችን ለመፍታት ጥረት እያደረገ ነው

የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የክልሉን የጤና ተቋማት ቤተ...

የግእዝ ቋንቋን ወደ ቀድሞ ክብሩ መመለስ እንደሚገባ ተጠቆመ

የውጭ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ይበልጥ ትኩረት የሰጡት የግእዝ ቋንቋ ኢትዮጵያዊነቱን...
spot_img