ርዕሰ አንቀፅ

በካርድዎ ለሀገር የሚበጀውን ይምረጡ!

ምርጫ ለሀገር ሰላም፣ ዕድገት እና ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ከፍተኛ ድርሻ አለው፡፡ በመሆኑም ሀገራት  በየራሳቸው ሕገ-መንግሥት የምርጫ ሕግጋትን መሰረት በማድረግ የሚያከናውኑት፣ ዜጎች  በነፃነት እና በፈቃደኝነት...

አፈርን በወቅቱ በማከም ምርታማነትን  እናሳድግ!

የአፈር አሲዳማነት በሀገራችን በግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ጫና እያሳደረ የሚገኝ የአፈር ለምነት ችግር ሲሆን ለችግሩ በመንስኤነት ከሚጠቀሱት መካከል በዋናነት   የዝናብ መብዛት፣ የአፈር መሸርሸር፣...

በመኸር በማምረት ግብርናን እናዘምን፤ ምርታማነትንም እንጨምር!

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት  እውን እንዲሆን የግብርናው ዘርፍ  ጉልህ ሚና እንዳለው ይታወቃል።  በመሆኑም በዘርፉ ያለውን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እና ለማዘመን ይቻል ዘንድ...

ከሁላችንም የሚጠበቅ ጉልህ ተግባር!

በአማራ ክልል በየጊዜው የሚከሰቱ ሰው ሠራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች ለዜጎች የምግብ ዋስትና መረጋገጥ ፈተና ሲሆኑ ይስተዋላሉ። ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እና ጎርፍ በሰብል ላይ የሚያደርሰው...

የጋራ ጥረት ለጋራ ተጠቃሚነት!

የአማራ ክልል በሰው ሠራሽ እና ተፈጥሯዊ የመስህብ ሀብቶች የታደለ ነው፡፡ ከታህሣሥ መጨረሻ ጀምሮ በየዓመቱ የሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት እና ባሕላዊ ክዋኔዎችም ክልሉን የበርካታ ጎብኝዎች መናኸሪያ እንዲሆን ያደርጉታል፡፡...

የላቀ ጥረት ለተወዳዳሪነት እና ተመራጭነት!

በኩር ሳምንታዊ ጋዜጣ ሆና የተመሠረተችው የዛሬ 30 ዓመት ታህሣሥ 7 ቀን 1987 ዓ.ም. ነበር፡፡ ያኔ ዜና ገጽን ጨምሮ ስድስት አምዶች ነበሯት፤ የገጿ ብዛት ስምንት፣...

የተቀናጀ ጥረት የወባ ስርጭትን ለመግታት!

የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያመለክተው እንደ አውሮፓዊያን የዘመን ቀመር ከሁለት ሺህ  ጀምሮ በነበሩት አሥር ዓመታት በኢትዮጵያ የወባ ስርጭት በከፍተኛ መጠን ቀንሶ ታይቷል፡፡ መረጃው ጨምሮ...

ነጋችን እንዳይጨልም ውይይትን እናስቀድም!

ከሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ በአማራ ክልል የተከሰተው የሰላም መደፍረስ ችግር እየተቃለለ፣ ሰላም እየሰፈነ ስለመምጣቱ ሲገለጽ ይደመጣል፡፡ ይሁን እንጂ፣ ችግሩ አሁንም ሥር ነቀል መፍትሔ አላገኘም፡፡...

በንግግር ሰላማችንን እናስፍን!

የህዳር 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከወሰንና ከማንነት ጋር በተገናኘ ሕዝብ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች በሚፈለገው ጊዜ አለመመለስ፣ ፍትሐዊ የመልማት እንዲሁም የልማት ተጠቃሚ የመሆን ጥያቄዎች በሚፈለገው ልክ ምላሽ...

ንግግር የችግር ሁሉ መፍቻ ቁልፍ ነው!

የህዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም ክልሉ ውስጥ ያለውን የጸጥታ ችግር ለመፍታት በየቦታው የሚካሄዱ ህዝባዊ ውይይቶች ፍሬ እንዲያፈሩ የሁሉም ምኞት ነው፡፡ ግጭትና ብጥብጥን በማስወገድ፤ በሰላም ወጥቶ...

ሀገር ለመስራት የሚሆነንን አቅምና እውቀት ሀገር ለማፍረስ አናውለው!

ዓለም ስለሰላምና ስለአብሮ መኖርና ለመስበክ ከከንፈር መምጠጥ አልፎ ከልብ የመነጨ ፍላጎት ባለማሳየቱ በየቦታው የጦርነትና የግጭትን ዜና መስማት ከብስራት እኩል ጆፘችን የለመደው መርዶ ሆኗል፡፡ በተለያዬ ቦታ...

የሀገር ውስጥ ዜና

አካል ጉዳተኞች የቴክኖሎጂ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እየተሠራ ነው

የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ አካል ጉዳተኛ የመንግሥት...

በሩብ ዓመቱ ከ21 ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሠበሰበ

በአንደኛው ሩብ ዓመት ከ21 ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር በላይ...

ለፓርኪንሰን በሽታ ትኩረት  እንዲሰጥ ተጠየቀ

ሰዎች ከቁጥጥራቸው ውጭ በሆነ ሁኔታ ሰውነታቸው እንዲንቀጠቀጥ የሚያደርገው የፓርኪንሰን...

ኢንስቲትዩቱ የጤና ችግሮችን ለመፍታት ጥረት እያደረገ ነው

የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የክልሉን የጤና ተቋማት ቤተ...

የግእዝ ቋንቋን ወደ ቀድሞ ክብሩ መመለስ እንደሚገባ ተጠቆመ

የውጭ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ይበልጥ ትኩረት የሰጡት የግእዝ ቋንቋ ኢትዮጵያዊነቱን...
spot_img