ትንታኔ

የነዳጅ እጥረት ስጋት እና መፍትሔዎቹ

በመካከለኛው ምሥራቅ እየተባባሰ የመጣው ቀውስ በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለት ላይ መስተጓጎልን ፈጥሯል። ኢትዮጵያም የዚህ ተጽዕኖ ሰለባ ሆናለች። በግብይት ላይ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ ማድረግ፣...

የኑሮ ውድነቱን ለመቀነስ ማሕበራቱ ምን ፈየዱ?

መግቢያ የሸማቾች ሕብረት ሥራ ማሕበራት  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት በአዋጅ ቁጥር 813/2006 መግቢያ ላይ ከተቀመጡት መሠረታዊ ነጥቦች ውስጥ "ለሸማቹ ማሕበረሰብ ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መዘርጋት እና ሸማቹ...

“ነገ ኑ”ን ያስቀረዉ ማዕከል

በኢትዮጵያ የመንግሥት ተቋማትን አሠራር ለማዘመን እና የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ ከባለፉት ጥቂት ዓመታት ጀምሮ በርካታ ርምጃዎች እተወሰዱ ነው። እነዚህ ሥራዎች በዋናነት ዲጂታላይዜሽን፣ የሰው ኀይል...
spot_img

የሰላም ንግርቶች ፍሬ የሚያፈሩት መቼ ነው?

በአማራ ክልል የተቀሰቀሰው እና ሁለተኛ ዓመቱን የያዘው በትጥቅ የታገዘ ሁከት (ብጥብጥ) የአማራ ክልል በምጣኔ ሐብት ወደ ኋላ እንዲመለስ፣ የሕዝቡ ማኅበራዊ መስተጋብር እንዲላላ እና ስነ...

ጦርነት ሚዛናዊ የሚሆነዉ መቼ ነው?

ጦርነት የሚደገፈው፣ ሚዛናዊም የሚሆነው የሀገርን ተፈጥሯዊ ዳር ድንበር አልፎ ለመውረር የመጣን የጠላት ኀይል ለመመከት ሲሆን ብቻ ነው:: በዚህም ኢትዮጵያ ትልቅ ስም እና አኩሪ ታሪክ...

በሌሎች የከበደዉ እንዴት ቀለለ?

ወጥቶ መግባት፣ ሰርቶ መብላት፣ ነግዶ ማትረፍ፣ ጎብኝዎችን መሳብ፣ ገጽታን መገንባት፣ ገቢን ማሳደግ፣ ተምሮ ለቁም ነገር መብቃት፣ አምርቶ መመገብ እና የሥራ ዕድል መፍጠር የሚቻለው አስተማማኝ...

ሰላማዊ ንግግር ለምን አልሰምር አለ?

ኢትዮጵያ በታሪኳ ያጋጠሟትን ውስጣዊ እና ውጫዊ ጫናዎችን እየመከተች ለዓለም የሰላም ተምሳሌት ሆና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ቆይታለች:: “ዛሬ በታሪክ ያ ሩቅ ድረስ ይሸት የነበረው...

አሁንም ትኩረትን የሚሻዉ የሰላም ጉዳይ!

የአማራ ክልል የ2015 እስከ 2016 ዓ.ም ከነሐሴ እስከ ነሐሴ የአንድ ዓመት ጉዞ ዋነኛ መገለጫው የሰላም መታጣት፣ የደኅንነት መታወክ፣ ነጻነት አልባ እንቅስቃሴ ስለመሆኑ የክልሉ ነዋሪዎች...

መነጋገሪያነቱ የቀጠለዉ ጉዳይ

በየጊዜው የሚቀያየረው የመንግሥታት ሥርዓት በሕዝብ ሲጠየቁ የነበሩ ጥያቄዎችን ፈጥኖ ባልመለሰበት ሁኔታ የክልል ልዩ ኀይል መዋቅርን በማፍረስ በክልል፣ በፌዴራል እና በመከላከያ የጸጥታ መዋቅሮች ውስጥ እንዲካተት...

ውይይቶች ምን ጠቆሙ?

“ስለሰላም በተደጋጋሚ የምናወራው በአገራችን የማያባራ ግጭት በመኖሩ ነው” ይላሉ የሰላምና ደህንነት ምሁሩ ኘሮፌሰር ሕዝቅያስ አሰፋ በኢትዮጵያ ሰላም ጉዳይ ከሕዝብ ጋር ሲመክሩ:: ሰሞኑን በአማራ ክልል በተለያዬ...