ጨረታ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የደብረ ታቦር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለቢሮ መገልገያ እና ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሎት 2. የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ ሎት 3. የቴክስታይል ጋርመንት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በምሥራቅ ጎጃም አሥተዳደር ዞን የደብረ ኤልያስ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥ/ን/አስ/ቡድን በወረዳችን ሥር ለሚገኙ ሴ/መ/ቤቶች ከ2018 የመደበኛ በጀት  ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር፣ የውጭ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ብ/ግ/ጨ/መደ/02/18 በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ማክሰኝት ውስጥ የሚገኘው የማክስኝት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከዚህ በታች ያሉትን ሎቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጎንደር ደም ባንክ አገልግሎት በ2018 መደበኛ በጀት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚዉሉ ዕቃዎችና አገልግሎቶችን ማለትም፡- ሎት 01 አላቂ የቢሮ ዕቃዎች (ጽ/መሣሪያ)፣ ሎት 02 የቢሮ የእጅ መገልገያ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጎንጅ ቆለላ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን በ2018 በጀት አመት አገልግሎት ለሚሰጣቸው ሴ/መ/ቤቶች ማለትም ሎት 1 የስፖርት እቃዎች እና ሎት 2 የኮንስትራክሽን...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ አ/ማ አዘና ቅርጫፍ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ለተበዳሪዎች ይበሉ ሽባባው እና አበባ ወርቅነህ፣ የትዋለ አይኔ እና አዳነች ታምር፣...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ አቶ አለምሰው ቢያድጉ እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አወቀ አያና ደመቀ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ አፈፃፀም ክርክር ጉዳይ በቲሊሊ ከተማ 01 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ እና...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ እነ ዋሲሁን ጌታቸው እና በአፈ/ተከሳሽ እነ የኔነህ አለሙ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ እንጅባራ ከተማ 04 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ዋና ሳጅን...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር አብክመ/ወኩምኤ/ብ/ግ/ጨ/03/06/2018 በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት ለተቋም መገልገያ የሚሆን ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በሎት አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም አገልግሎቱ የሚከተሉትን...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ (ኢማ) እንጅባራ ቅርንጫፍ ለአቶ ጌትነት መንግስት እና ወ/ሮ ገነት ባይነሰኝ ለሰጣቸው ብድር በዋስትና የያዘውና በሰንጠረዥ ከዚህ በታች የተጠቀሰው መኖሪያ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ...