ማስታወቂያ

0
6

ግምጃ ቤት ማዕድን ማምረት ኃ/የተ/የግ/ማህበር በምሥራቅ ጎጃም ዞን ዞን በጎዛምን ወረዳ ጭምት ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የአሸዋ ማዕድን ምረት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

id X Y
1 349640 1124672
2 349399 1124962
3 349157 1125131
4 348828 1125306
5 348939 1125522
6 349227 1125353
7 349184 1125161
8 349291 1125150
9 349338 1125201
10 349666 1125106

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
የወል ቦታ የወል ቦታ የወል ቦታ የወል ቦታ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here