የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለአሚኮ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ በቁጥር የሠ/ኮ/ቅ.ማ/2003/2018 በቀን 16/08/2018 ዓ/ም ባወጣው የስርጭት ተቆጣጣሪ /ሱፐር ቫይዘር 1/ የረጅም ጊዜ /ኮንትራት/ ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት አሟልተው የተመዘገቡና ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች የፈተና ውጤት ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡
የስራ መደብ መጠሪያ፡- የስርጭት ተቆጣጣሪ /ሱፐር ቫይዘር 1/ ደረጃ 13 የመ.መ.ቁ አሚ-1608 ውጤት መግለጫ ሰንጠረዥ
| ተ/ቁ | የተወዳዳሪ ስም | ጾታ | የተግባር
ፈተና ከ40% |
የጽሁፍ ፈተና ከ40% | የቃል ፈተና ከ20% | ለጾታ | ለአካል ጉዳተኛ | ድምር
1ዐዐ% |
አስተያየት |
| 1 | ደጀኔ አድማሱ ገዳሙ | ወ | 40 | 36.5 | 20 | – | – | 96.5 | ተመርጠዋል |
| 2 | ሞገስ አለሙ ወልዴ | ወ | 24 | 39.5 | 18 | – | – | 81.5 | 1ኛ ተጠባባቂ |
| 3 | ዘላለም ሞላ ይሄይስ | ወ | 25 | 35 | 20 | – | – | 80 | 2ኛ ተጠባባቂ |
| 4 | ሰለሞን ወ/ዩሀንስ ጎሳ | ወ | የተግባር ፈተና ያቋረጡ | – | – | – | – | የተግባር ፈተና ላይ አቋርጠው የወጡ |
በተሰጠዉ ፈተና የኮርፖሬሽኑን ማለፊያና ብልጫ ውጤት በማምጣት ከላይ በሰንጠረዡ ላይ የተመረጡት አቶ ደጀኔ አድማሱ ገዳሙ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ተከታታይ የስራ ቀናት በሰዉ ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ሪፖርት እንዲያደርጉ እናስታዉቃለን፡፡
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
ባህር ዳር

