ምጣኔ ሀብት

ዘር ያድናል፤ ይነቅላል

ወይዘሮ ማሪቱ ዳኛው በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በዘንዘልማ ቀበሌ በእርሻ ሥራ የሚተዳደሩ ብርቱ አርሶ አደር ናቸው:: የግብርና ሥራቸውን ከበጋ እስከ ክረምት ወደው የሚያከናውኑት ተግባር...

የበልግ ሰብል ልማት

የአማራ ክልል የመኸር፣ የበጋ መስኖ ስንዴ እና የበልግ የሰብል ልማት የሚካሄድበት ዕምቅ ፀጋዎች አሉት። በክልሉ የሚከናወነው የመኸር ወቅት ሰብል ልማት ግንባር ቀደሙ ሲሆን ሌላው...

መልካም ጅምር

ወይዘሮ እመቤት ሀብታሙን  ያገኘናቸው በባሕር ዳር ከተማ በቀበሌ  አራት ዋናው ገበያ ነው፡፡ ወይዘሮዋ ባዶ ዘንቢላቸውን ይዘው ነው ከገበያ መውጫው በር ላይ  ያገኘናቸው፤ ትክዝ ብለው...

     ጣናን ለማዳን

“ጣና የአገር አድባር የሁላችን ግርማ፣ ቆየን ሰነበትን ህመሙን ስንሰማ! ቢዋኙበት ምቹ ቢያጠምዱበት ቸር ነው፣ አይተን  እንዳላየን ዝምታው ምንድን ነው? ዓባይን በሆዱ ችሎ ያሳለፈው፣ ዛሬ ቀን ከፍቶበት አረም አሸነፈው!” በማለት ...

  የመኸር እርሻ ዝግጅት እና የግብዓት አቅርቦት

አርሶ አደር አሥራት አሸናፊ  በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር አየሁ ጓጉሳ ወረዳ ሦስቱ ጀበላ ቀበሌ  በእርሻ ሥራቸው ጠንካራ እና ታታሪ ከሚባሉት ግንባር ቀደም ናቸው:: ለዚህ ማሳያውም...
spot_img

በብዛት የተነበቡ