ትንታኔ

ነገ የሚገለጠዉ ጉዳት

ባለፉት ሁለት ዓመታት ተመዝግበው መማር ከነበረባቸው ከ13 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ውስጥ ሰባት ሚሊዮኖቹ ከትምህርት ገበታ ውጪ ሆነው እንደከረሙ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መረጃ ያሳያል:: ይህም...

ዕቅዱ ድህነትን  ለማስወገድ እና  ሰላምን ለማብሰር ያለመ ነው

መግቢያ ተደጋጋሚ ግጭቶች እየፈጠሩት ካለው መጠነ ሰፊ ጉዳት እና ሥር ከሰደደ ድህነት ለመውጣት የአማራ ክልል የ25 ዓመት አሻጋሪ የልማት ዕቅድን አቅዷል:: የግጭት አዙሪት እና ድኅነት...

የፈተና ውጤቱ ሲቃኝ

“ችግርን ችግር ሁኑበት” ተማሪ መልካሙ ውድነህ “ችግርን ችግር ሁኑበት” የሚለው የመምህሩ ንግግር በሕይወቱ ላይ አወንታዊ ተጽእኖ ፈጥሮለታል:: መልካሙ ተወልዶ ያደገው፣ እስከ 11ኛ ክፍል ትምህርቱንም የተከታተለው...
spot_img

ተጠባቂው የኢኮኖሚ ዋልታ

ሀገራት ታሪካዊ፣ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ተፈጥሯዊ፣ ሰው ሰራሽ እና ሌሎችንም ጎብኚዎችን ሊስቡ የሚችሉ የቱሪዝም ሃብቶቻቸውን ያስተዋውቃሉ:: የመስህብ ሀብቶቻቸውን ሲያስተዋውቁ ለምጣኔ ሐብታዊ ዕድገታቸው የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ...

የብርሐን ተስፋን የገለጠዉ ምስጢር

በዓለም 286 ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ይገኛሉ:: ከእነዚህ ውስጥ ስምምነት ተደርጎባቸው ሀገራት በፍትሐዊ መንገድ በጋራ እየተጠቀሙባቸው የሚገኙት 250ዎቹ መሆናቸውን ዩ ኤን ዋተር (www.unwater.org) የተሰኘው የተባበሩት...

ሕዳሴ – የመቻል ማረጋገጫ ማሕተም

ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ግድብ ሠርቶ ከፍታዋን ለማረጋገጥ የነበራት የሐሳብ ጥንስስ ተስፋን የዘራው በአጼ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት እንደሆነ ይነገራል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በነበሩ የተለያዩ...

አንድ የመሆን ውጤት  – ሕዳሴ 

የዓለም ባንክ መረጃ እንደሚያመለክተው ኢትዮጵያ ካላት 130 ሚሊዮን ሕዝብ ውስጥ 60 ሚሊዮኑ  የኤሌክትሪክ ኀይል ተጠቃሚ አይደለም:: የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒሥትር መረጃ የሚያረጋግጠውም ይህንኑ ሲሆን...

“አሚኮ የሕዝባችን ልዩ ምልክት ሆኖ እየቀጠለ ነው”

የዛሬው አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን መነሻዉ ታህሳስ 7 ቀን 1987 ዓ.ም የተመሠረተችው በኵር ጋዜጣ ናት፡፡ በስድስት አምዶች፣ በስምንት ገጽ፣ በአራት ሺህ ቅጂ ለሕዝብ መረጃ ይደርስባት...

አሚኮ ትናንት፣ ዛሬ እና ነገ

እንደ መግቢያ ጋዜጦች በዓለም አቀፍ ደረጃም ይሁን በአፍሪካ የብዙኃን መገናኛ መሠረት ሆነው ይነሳሉ:: አመሠራረታቸውም ዓላማ አለው:: ለአብነት በአፍሪካ በግምባር ቀደምትነት የተመሠረቱት ኬፕታውን  እና አይዊ ኢሮሂን...

የአዲስ ዓመት አብሳሪዎች 

አሮጌው ዓመት በአዲስ ሊተካ ከወር ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል:: ደብረ ታቦር (ቡሄ) ሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ የእንግጫ ነቀላ እና የከሴ አጨዳ በዓላት እና ክዋኔዎች ደግሞ የአዲስ...