ትንታኔ

በክረምቱ የግብርና ሥራዎች ላይ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል

የዓለማችን የአየር ንብረት ለውጥ በኤልኒኖ ክስተት አማካኝነት በየጊዜው  ይናወጣል። የኤልኒኖ ክስተትም በየዘመኑ በመቀያየር በተፈጥሮ ላይ  ከፍተኛ  ችግሮችን ይፈጥራል። የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለው ተጽእኖም ከፍተኛ...

ክልሉ ለአትክልትና ፍራፍሬ ችግኞች ትኩረት ሰጥቷል

ደቡብ ኮሪያ በዓለም ላይ በደን ልማትና በአረንጓዴ ሽፋን ማስፋፋት የተሳካ ተሞክሮ ካላቸው ሀገራት አንዷ ናት። ከ1950–1953 በተካሄደው Korean War በኋላ የሀገሪቱ ደኖች በእጅጉ ተጎድተው...

ሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ሄክታር መሬት በኩታ ገጠም ታርሷል

በዓለም አቀፍ ደረጃ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ ከባሕላዊ እና ከተበታተነ የእርሻ አሠራር በመውጣት መሬትን በኩታ ገጠም በማደራጀትና በዘመናዊ ማሽነሪዎች ማረስ ይገባል፤ ይህም የጊዜ ቆጣቢነትን፣ የሥራ...
spot_img

205 ሚሊዮን ኩንታል ለማምረት ታቅዷል

ከዓለም አቀፉ የእርሻ ድርጅት የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው እ.አ.አ በ2050 የዓለማችን ሕዝቦች የምግብ ፍላጎት 30 በመቶ ይጨምራል፤ ለዚህ መሠረታዊው ምክንያት ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታየው...

“የመራጭነት ካርድ የሰላም መታወቂያ ነው”   – የምርጫ ተመዝጋቢዎች

በኢፌዴሪ ሕገ - መንግሥት አንቀፅ 38 ላይ ዜጎች የመምረጥና የመመረጥ መብት ተደንግጓል፤ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በፆታ፣ በሃይማኖትና በፖለቲካ አመለካከት ወይም አቋም...

ትኩረት የሚሻው የግብርና ኢንቨስትመንት

በአማራ ክልል በ1980ዎቹ አጋማሽ የተጀመረው የግብርና ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት በ14 ዞኖች እና በ76 ወረዳዎች እየተከናወነ ይገኛል:: የግብርና ኢንቨስትመንት የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት፣ የሥራ ዕድል በመፍጠር፣...

የነዳጅ እጥረት ስጋት እና መፍትሔዎቹ

በመካከለኛው ምሥራቅ እየተባባሰ የመጣው ቀውስ በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለት ላይ መስተጓጎልን ፈጥሯል። ኢትዮጵያም የዚህ ተጽዕኖ ሰለባ ሆናለች። በግብይት ላይ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ ማድረግ፣...

የኑሮ ውድነቱን ለመቀነስ ማሕበራቱ ምን ፈየዱ?

መግቢያ የሸማቾች ሕብረት ሥራ ማሕበራት  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት በአዋጅ ቁጥር 813/2006 መግቢያ ላይ ከተቀመጡት መሠረታዊ ነጥቦች ውስጥ "ለሸማቹ ማሕበረሰብ ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መዘርጋት እና ሸማቹ...

“ነገ ኑ”ን ያስቀረዉ ማዕከል

በኢትዮጵያ የመንግሥት ተቋማትን አሠራር ለማዘመን እና የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ ከባለፉት ጥቂት ዓመታት ጀምሮ በርካታ ርምጃዎች እተወሰዱ ነው። እነዚህ ሥራዎች በዋናነት ዲጂታላይዜሽን፣ የሰው ኀይል...

ከሞፈርና ቀንበር ወደ ሜካናይዜሽን

የአማራ ክልል ግብርናን ከባህላዊው ማረሻ ሞፈር እና ቀንበር አላቆ ወደ ኢንዱስትሪ ማገርነት ለመለወጥ የተቀረጸው የ25 ዓመቱ ስትራቴጂካዊ ፍኖተ ካርታ፣ የክልሉን ምጣኔ ሀብት የሚቀይር ግዙፍ...