አሚኮ ስፖርት

የ62 ዓመታት ጥምን ለማርካት …

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ዋንጫ እ.አ.አ የካቲት 8 ቀን 1957 በሱዳን ርእሰ ከተማ ካርቱም መመስረቱን ካፍ ኦንላይን ኒውስ እስታውሷል፡፡ መስራች ሀገራቱ ደግሞ ኢትዮጵያ፣ሱዳን እና...

የታፈኑ ስፖርተኞች

በዓለም ላይ ተወዳጅ በሆነው የእግር ኳስ ስፖርት በ90 ደቂቃ ውስጥ የአንድ ጊዜ ወይም የ15 ደቂቃ እረፍት ብቻውን በቂ ወደማይሆንበት ደረጃ ላይ ተደርሷል፡፡ በቅርቡ በሸኘነው 23ኛው...

ከተሳታፊነት ባሻገር እንመልከት!

በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው የኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ላይ የአማራ ክልል አራት የእግር ኳስ ቡድኖችን አሳትፏል። እነርሱም፦  ሁለት እጁ እነሴ፣ ሸዋ ሮቢት፣ መንቆረር እና ወረኢሉ...

እግር እና ገንዘብ

በእግር ኳስ የዝውውር ታሪክ ብራዚላዊው ኔይማር ጁኒዬር ከስፔኑ ባርሴሎና  ክለብ ወደ ፈረንሳዩ ፓሪሰን ዠርማ (ፒኤስጂ) ያደረገውን ዝውውር ያህል  ውድ ዋጋ የተከፈለበት ተጨዋች የለም። ኔይማር ባርሴሎናን...

ኢትዮጵያ ዋንጫዉን እንዴት ትያዘው?

የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ በ1957  እንደ ተመሠረተ ከታሪክ ማኅደር እንረዳለን፡፡ መሥራቾቹም ኢትዮጵያ፣ሱዳን እና ግብጽ ነበሩ። የመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ በ1957 በሱዳን ርእሰ ከተማ ካርቱም  ተካሄደ።...

በዚህ እትም