የዕውቀት ጎዳና

“ራስን ያልለወጠ ትምህርት ሀገር አይቀይርም”

የባሕር ዳር የኒቨርሲቲ የባህል ቋንቋ እና ኮሙዩኒኬሽን ኮንፈረንስ ዘንድሮ ለ10ኛ ጊዜ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ (ፔዳ) ተካሂዷል:: ማህበረሰባዊ ለውጥ ለማምጣት ቋንቋ፣...

ግጭቱ እና የትምህርት እንቅስቃሴዉ

በአማራ ክልል በ2016 ዓ.ም ስድስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ተማሪዎች ተመዝግበው ትምህርታቸውን እንደሚከታተሉ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ያስታወቀው የትምህርት ዓመቱ አንድ ብሎ ከመጀመሩ ቀደም ብሎ ነበር::...

ለላቀ የፈተና ውጤት መሰላሎች

በአማራ ክልል አሥር ወራትን ባስቆጠረው ግጭት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች  ወደ ትምህርት ገበታቸው ባልተመለሱበት ወቅት ከሰኔ 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ክልላዊ እና ሀገራዊ ፈተናዎች...

ክልላዊ ፈተናዎች እና የተማሪዎች ዝግጅት

ግንቦት 19 ቀን 2016 ዓ.ም የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ብቁ እና ተወዳዳሪ ትውልድን ለማፍራት ታሳቢ ተደርጎ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት ተቀርጾ ወደ ተግባር ተገብቷል::...

የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት ተስፋ እና ስጋቶች

ኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ብቁ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የሰው ኅይል ለማፍራት ትኩረት ሰጥታ እየሠራች  ስለመሆኑ መንግሥት ሲናገር ይደመጣል:: ከቅርብ ጊዜ ወዲህ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img