የዕውቀት ጎዳና

“… ግጭቶቹ የልጆቻችንን ዕድል ክፉኛ እንዳያበላሹ መጠንቀቅ ይገባል”

የትምህርት ቤቶች አለመከፈት፣ ትምህርት የጀመሩ ተማሪዎችም በተረጋጋ ሥነ ልቦና መማር አለመቻላቸው፣ የመምህራን ከስጋት ነጻ ሆነው ትውልድ የማፍራት ሥራቸውን አለማከናወናቸው ዛሬም ቀዳሚ መነጋገሪያ ሆኖ ቀጥሏል፡፡...

የዓላማ ጽናት ተምሳሌቱ

ዓለሙ ይታየው ይባላል። እስከ ዘጠነኛ ክፍል መጨረሻ ባለው የትምህርት ደረጃ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ተወልዶ ባደገበት  በምዕራብ ጎጃም ዞን ደጋ ዳሞት ወረዳ ነው። ዓለሙ በ2015 ዓ.ም ...

ሚሊዮኖችን የመታደግ ዘመቻ

ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ፣ ተማሪዎች ወደ ትምህርት እንዳይመለሱ፣ መምህራን የተማረ ዜጋ ለማፍራት የሚያደርጉትን ጥረት ማደናቀፍ ግቡ ምንድን ነው? ይህ ከባለፈው ዓመት ጀምሮ የቀጠለ የአማራ ክልል...

የባሕር ዳር ዝግጅት

በአማራ ክልል ከትምሕርት ገበታ የራቁ ተማሪዎች ወደ ትምህርት እንዲመለሱ በኵር ጋዜጣ  አማራጭ መፍትሔዎችን ስታመላክት ቆይታለች። በትምህርት ላይ ያሉትም የተሻለ ውጤት አስመዝግበው ወደ ቀጣዩ የክፍል...

ተማሪን ከትምህርት ቤቶች ጋር ለማገናኘት…

በአማራ ክልል የተከሰተው የሰላም እጦት የትምህርት ዘርፉን ዛሬም እየፈተነ ቀጥሏል፡፡ የ2017 የትምህርት ዘመን የአንደኛው ወሰነ ትምህርት በተጠናቀቀበት ወቅት ከአራት ሚሊዮን የሚበልጡ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img