ጨረታ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር ደ/ታቦር ከተማ የሚገኘዉ የጎህ ሁለገብ የገ/ህ/ስ/ማ/ዩኔዬን ኃ.የተወሰነ የተለያዩ የግንባታ እቃዎችን ሎት 1. ስሚንቶ ፒፒሲ ብዛት 900 ኩ/ል፣ ሎት 2. አሸዋ...

ለሶስተኛ ጊዜ የወጣ የመደበኛ ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

የሞጣ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 1 በፊደል ተራ ከ”ሀ እስክ “ሠ” በተዘረዘረው...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ በባሕር ዳር ከተማ ቀበሌ 15 የሚገኘው መርከብ ሁ/የገ/ህ/ስ/ማ/ ዩኒየን ኃ.የተ. ሎት 1. ሚዛን ባለ መቶ ኪ.ግ የሚመዝን፣ ሎት 2. ዲጅታል ሚዛን ባለ ስድስት...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ እንጅባራ ባጃጅ ተራ እቁብ ማህበር ሰብሳቢ አይሸሽም አሰጋ እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አብርሃም ጥላሁን መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 05 ቀበሌ በአዋሳኝ...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ አለቃ አምሳል ብዙነህ 2ቱ እና በአፈ/ተከሳሽ ወ/ሮ ይሳለሙሽ ልየው መካከል ባለዉ የውርስ ሃብት ንብረት ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 05 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅና በሰሜን...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ዋን አከር ፈንድ (One Acre Fund) በ2026 የምርት ዘመን የተሰበሰበ፣ ጥራቱ የተጠበቀ፣ 8,100,604 የዋንዛ ዛፍ ዘር፣ በግምት (2,600) ኪሎ ግራም ከአገር በቀል አቅራቢዎች መግዛት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን በ2018 በበጀት አመት ከሚያሰራቸው ፕሮጀክቶች መካከል በባ/ዳር ከተማ አስተዳደር ጣና መናሃሪያ-ዝይን ሲራጅ ህንጻ፣ ቢላል ሱቅ-ፓፒረስ፣ ጋሳ ሆቴል-ኮበል መንገድ፣...

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 20/2018 የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የስልጠናና ምርምር ማዕከል ነባር ህንጻ የጥገና ሥራ ለማስጨረስ   የጠቅላላ ስራ ተቋራጮችን ከደረጃ 7 እና በላይ የሆኑ  በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ አሸናፊዉን...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት አማካኝነት ለምስ/ደ/ወ/ አስተዳደር /ጽ/ቤት ለ3ኛ ፌዝ ለቢሮ ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የግንባታ ማቴሪያል ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የሰሜን ወሎ ዞን ማረ/ቤት መምሪያ ወልድያ ከሃምሌ 1/2018 ዓ.ም እሰከ ሰኔ 30/2019 ዓ.ም ለአንድ ዓመት የሚቆይ ሎት 1. ሰርገኛ ጤፍና የተከካ በቆሎ፣ ሎት 2....