ባህል እና ኪን

እስከ-ዳር

ጠይም ናት ደግሞም ከቁመቷ አጠር ትላለች፣ ቢሆንም ግን ነብሱን ይማረውና ባለቅኔው ሙሉጌታ ተስፋዬ አያ ሙሌ “ለዓይን ባልሞላም ለነብስ እደርሳለሁ” እንደሚለው ለዓይን ባትሞላም ለነብስ ትደርሳለች...

የብዕር ዳኝነት

አንዳንዱ ሰው ለተለየ ዓላማ ይጠራል:: ብዙኀኑ ግን ተመሳስለው ያልፋሉ:: ጥቂቶች ብቻ በልዩነት የግል አሻራቸውን አሳርፈው ይሄዳሉ:: ኢትዮጵያ ብዙ ሰዎችን ወልዳ ሸኝታለች:: ግን ማን ይታወሳል?...

ማን ልበል?

በዓለም አቀፍ ደረጃ የስም አወጣጥ ባህሎች እና ልማዶች ከሀገር ሀገር፣ ከባህል ባህል እንዲሁም ከሀይማኖት ሀይማኖት በእጅጉ ይለያያሉ። ስም የአንድን ሰው ማንነት፣ የትውልድ ሐረግ፣ ታሪክ...

ስሜት እና ስሌት

ጥበብ ሁለት ናት። የምትዳኘውም በሁለት መንገድ ነው። እሷ ሳይንስም ስሜትም ናት። ጭፍን ብላ በስሜት አትመራም። እውር እንዳትሆን ሳይንስን ትመረኮዛለች። ደግሞ  ሕግ ላይ ሙጥኝ ብላ...

“እስኪ በሽማግሌ እንየው”

በዘመናዊው ዓለም ሁለት ሰዎች ወይም ተቋማት አለመግባባት ሲፈጠርባቸው የመጀመሪያ ምርጫቸው ወደ ፖሊስ ጣቢያ ማምራት እና የፍርድ ቤት ደጃፍ ላይ መገኘት ነው። በዚህም የተነሳ የዘመናችን...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img